በተለያየ ቦታ የሚገኙ የንግድ ቤቶች እና ቢሮዎችን በኪራይ ለተጠቃሚ በጨረታ ለማስተላለፍ የተዘጋጀ ፖርታል
1. አቃቂ ገበያ (ወረዳ 03) 16 ቤቶች 2. ገላን ሳይት 7 ቤቶች 3. ገላን ጉራ ሳይት 16 ቤቶች
1. ቂርቆስ ታቦት ማደርያ ከፍ ብሎ አዋሽ ሳይት 9 ቤቶች 2. ካዛንቺስ አከባቢ ሳይት 1 (ለካፍቴርያ) 3. ሜክሲኮ ደብረወርቅ ታወር ጀርባ 1 (ለካፍቴርያ)
1. አምስት ኪሎ (ቅ/ማርያም) አከባቢ ሳይት 14 ቤቶች 2. አራት ኪሎ ባሻ ወልዴ አከባቢ ሳይት 2 ቤቶች
1. ሽሮ ሜዳ አከባቢ ሳይት 35 ቤቶች 2. ስላሴ አከባቢ ሳይት 15 ቤቶች 3. ቁስቋም አከባቢ ሳይት 28 ቤቶች 4. ስድስት ኪሎ አከባቢ ሳይት 6 ቤቶች
1. ቤቴል ፖስታ ቤት ሳይት 96 ቤቶች 2. አየር ጤና ሳይት 1 ቤት
1. አድዋ ድልድይ አከባቢ ሳይት 40 ቤቶች 2. ሰዓሊተ_ምህረት አከባቢ ሳይት 35 ቤቶች 3. ላምበረት አከባቢ ሳይት 14 ቤቶች
ይመዝገቡ የሚለውን በመጫን የተጠየቁ ዝርዝር መረጃዎችን በትክክል ያስገቡ
የሚስጥር ቁጥር በጥንቃቄ ይያዙ (ወደ ሲሰተሙ ለመግባት አስፈላጊ ስለሆነ)
ይግቡ የሚለውን በመጫን የይለፍ ቃል የሚስጥር ቁጥሩን ያስገቡና ግባ ሚለውን ይጫኑ
ሰነድ ግዥ ለመፈፀም መጀመሪያ ምዝገባ ማድረጎን ያረጋግጡ
ስልክ ቁጥርና የሚስጥር ቁጥሮን በመጠቀም ይግቡ
ከተዘረዘሩት የጨረታ አይነቶች የሚፈልጉትን ይምረጡ
ክፍያ እንዲፈፅሙ ይጠየቃሉ የክፍያው አይነት ይምረጡ
በተሰጦት የክፍያ ኮድ ይክፈሉ
ከከፈሉ በሆላ የደረሰኝ ቁጥርና ደረሰኙን ያስገቡ
ክፍያው ትክክል መሆኑን በተረጋገጠ ከ15 እስከ 20 ደቂቃ ውስጥ የጨረታ ሰነድን ማውረድ ይችላሉ